ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 6:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በዐሥራ ዘጠነኛው ኢዮቤልዩ መጨረሻ በሰባተኛው ሱባዔ በስድስተኛው ዓመት አዳም ሞተ። ልጆቹም ሁሉ በተፈጠረበት ምድር ቀበሩት። ምዕራፉን ተመልከት |