Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 6:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ኀጢ​አ​ትም በም​ድር ላይ በዛች፤ ሥጋ ለባ​ሹም ሁሉ ከሰው ጀምሮ እስከ እን​ስ​ሳና እስከ አራ​ዊት እስከ ወፎ​ችም፥ በም​ድር ላይ እስ​ከ​ሚ​ኖ​ረ​ውም ሁሉ ድረስ መን​ገ​ዱን አጠፋ። ሁሉም መን​ገ​ዳ​ቸ​ው​ንና ሥር​ዐ​ታ​ቸ​ውን አጠፉ። እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም ይበ​ላሉ ጀመር። ኀጢ​አ​ትም በም​ድር ላይ በዛች። የሰ​ዎ​ችም ሁሉ ዐሳብ፥ በዘ​መኑ ሁሉ እን​ዲህ ክፉ ሆነ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 6:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች