ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 6:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 በዚህም ሱባዔ ወንድ ልጅን ወለደችለት፥ ከሥራዬ ሁሉና ከኀዘኔ ሁሉ እግዚአብሔርም ከረገማት ምድር የሚያረጋጋኝ ነው ሲል ስሙን ኖኅ አለው። ምዕራፉን ተመልከት |