ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 5:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 በሦስተኛው ሱባዔ በሁለተኛው ኢዮቤልዩ ቃየንን ወለደች፤ በአራተኛውም ሱባዔ አቤልን ወለደችው፤ በአምስተኛውም ሱባዔ ልጅዋን አዋንን ወለደቻት። ምዕራፉን ተመልከት |