ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 5:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 በሰባተኛው ኢዮቤልዩ በሦስተኛው ሱባዔ ሄኖስ ሚስት ትሆነው ዘንድ እኅቱ ኖአምን አገባ፤ በአምስተኛውም ሱባዔ በሦስተኛው ዓመት ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ ስሙንም ቃይናን አለው። ምዕራፉን ተመልከት |