Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 አዳ​ም​ንም፥ “የሚ​ስ​ት​ህን ቃል ሰም​ተህ ከእ​ርሱ እን​ዳ​ት​በላ ካዘ​ዝ​ሁህ ከዚያ ዛፍ በል​ተ​ሃ​ልና በአ​ንተ ምክ​ን​ያት ምድር የተ​ረ​ገ​መች ትሁን፤ እሾ​ህና አሜ​ከላ ይብ​ቀ​ል​ብህ፤ አንተ ከም​ድር ተገ​ኝ​ተ​ሃ​ልና ወደ ምድ​ርም ትመ​ለ​ሳ​ለ​ህና ከእ​ር​ስዋ ወደ ተገ​ኘ​ህ​ባት ወደ ምድር እስ​ክ​ት​መ​ለስ ድረስ በፊ​ትህ ወዝ እን​ጀ​ራ​ህን ብላ” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች