Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ሔዋ​ንም ዛፉ ያማረ እንደ ሆነ፥ ለማ​የ​ትም ደስ የሚ​ያ​ሰኝ፥ ፍሬ​ውም ለመ​ብ​ላት የሚ​ያ​ስ​ጐ​መጅ እንደ ሆነ ባየች ጊዜ ከእ​ርሱ ወስዳ በላች። ኀፍ​ረ​ቷ​ንም በቀ​ደ​መው በበ​ለሱ ቅጠል ሸፈ​ነች። ለአ​ዳ​ምም ሰጠ​ች​ውና በላ። ዐይ​ኖ​ቹም አዩ፤ ዕራ​ቁ​ቱ​ንም እንደ ሆነ ባየ ጊዜ የበ​ለስ ቅጠል ወስዶ ሰፋ፤ ግል​ድም አድ​ር​ጎም ኀፍ​ረ​ቱን ሸፈነ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:20
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች