Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ዪቱ ቀን አራ​ዊ​ትን፥ በሁ​ለ​ተ​ኛ​ዪቱ ቀን እን​ስ​ሳ​ትን፥ በሦ​ስ​ተ​ኛ​ዪቱ ቀን አዕ​ዋ​ፍን፥ በአ​ራ​ተ​ኛ​ዪቱ ቀን በም​ድር ላይ የሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሰ​ውን ሁሉ፥ በአ​ም​ስ​ተ​ኛ​ዪ​ቱም ቀን በውኃ ውስጥ የሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሰ​ውን ሁሉ። አዳ​ምም ሁሉን በየ​ስ​ማ​ቸው ጠራ​ቸው፤ ስማ​ቸ​ውም አዳም እንደ ጠራ​ቸው እን​ዲሁ ሆነ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች