Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ኢዮ​ቤ​ልዩ በመ​ጀ​መ​ሪያ ሱባዔ አዳ​ምና ሚስቱ በኤ​ዶም ገነት ሰባት ዓመት ሲሠ​ሩና ሕጉን ሲጠ​ብቁ ኖሩ። ሥራ​ንም ሰጠ​ነው፤ ለማ​ገ​ል​ገ​ልም ተገ​ልጦ የሚ​ታ​የ​ውን ሥራ ሁሉ እያ​ስ​ተ​ማ​ር​ነው ኖርን፤ እር​ሱም እየ​ሠራ ኖረ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች