ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 4:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 እነዚህንም ሰማንያ ቀኖች ከፈጸመች በኋላ ገነት ከምድር ሁሉ የተቀደሰች ናትና፥ በውስጥዋም የበቀለው እንጨት ሁሉ የተቀደሰ ነውና ወደ ኤዶም ገነት አገባናት። ምዕራፉን ተመልከት |