Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 የተ​ቀ​ደ​ሰ​ውን ሁሉ አት​ንካ፤ ለወ​ንድ ልጅ የታ​ዘ​ዘ​ውን ይህን ቀን እስ​ክ​ት​ፈ​ጽም ድረስ ወደ ቤተ መቅ​ደስ አት​ግባ። ሴት ልጅ ብት​ወ​ልድ እንደ መጀ​መ​ሪ​ያ​ዎቹ ሁለት ሱባ​ዔ​ያት በአ​ራ​ስ​ነቷ ሁለት ሱባ​ዔ​ያት ትቈ​ያ​ለች። ስድሳ ስድ​ስት ቀንም በመ​ን​ጻቷ ደም ትቈ​ያ​ለች። ሁሉም ሰማ​ንያ ቀኖች ይሆ​ናሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 4:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች