ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 3:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 እንዲህም አለን፥ “እነሆ፥ እኔ ከአሕዛብ መካከል ሕዝብን እለያለሁ፤ እነርሱም ሰንበትን ያከብራሉ። ለእኔም ሕዝብ አድርጌ እለያቸዋለሁ፤ የሰንበትንም ቀን እንደ ቀደስኋት እባርካቸዋለሁ። ለእኔም እለያቸዋለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |