Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 3:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ከዚ​ህም ሁሉ በኋላ ሰውን ፈጠረ፤ ወን​ድና ሴት አድ​ርጎ ፈጠ​ራ​ቸው፤ በም​ድር ላይና በባ​ሕር ውስጥ ባለ​ውም ሁሉ ላይ አሠ​ለ​ጠ​ነው። በሚ​በ​ርሩ አዕ​ዋፍ ላይና በአ​ራ​ዊት ላይ፥ በእ​ን​ስ​ሳት ላይና በም​ድር ላይ በሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሰው ላይ፥ በም​ድ​ርም ሁሉ ላይ፥ በዚ​ህም ሁሉ ላይ አሠ​ለ​ጠ​ነው፤ በስ​ድ​ስ​ተ​ኛ​ዪቱ ቀን እነ​ዚ​ህን አራት ዓይ​ነት ፍጥ​ረ​ታት ፈጠረ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 3:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች