ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 2:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ያንጊዜም ሥራውን አይተን ስለ ሠራው ሥራ ሁሉ በፊቱ ፈጽመን አመሰገንነው፤ በመጀመሪያዪቱ ቀን ሰባት ታላላቅ ሥራዎችን ሠርቶአልና። ምዕራፉን ተመልከት |