Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 2:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 የም​ድር ፍጥ​ረት ሁሉ እንደ መሆ​ና​ቸ​ውም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ደስ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና በደ​ብረ ጽዮን እስ​ኪ​ሠራ ድረስ፥ ብር​ሃ​ና​ትም ሁሉ ከእ​ስ​ራ​ኤል ለተ​መ​ረጡ ሰዎች ሁሉ ለደ​ኅ​ን​ነት፥ ለሰ​ላ​ምና ለበ​ረ​ከት ሊሆኑ እስ​ኪ​ታ​ደሱ ድረስ፥ ከዚ​ህች ቀን ጀምሮ እስከ ምድር ዘመን ሁሉ እን​ደ​ዚሁ ይሆን ዘንድ የሚ​ደ​ረ​ገው ሁሉ የተ​ጻ​ፈ​በት ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 2:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች