ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 2:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በአራተኛዪቱም ቀን ጨረቃንና ፀሓይን፥ ከዋክብትንም ፈጥሮ በዓለሙ ሁሉ ያበሩ ዘንድ በጠፈር አኖራቸው። ሌሊትንና ቀንንም አስገዛቸው፤ በብርሃንና በጨለማ መካከልም ለመለየት ድንበር አደረጋቸው። ምዕራፉን ተመልከት |