ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 12:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 ይህ የዘለዓለም ሥርዐት ነውና፥ በሰማይ ጽላትም ተጽፎአልና ቀን ማሳጠር የለም፤ ከስምንቱ ቀንም አንዲት ቀን መተላለፍ የለም። ምዕራፉን ተመልከት |