Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 በዚ​ህ​ችም ሌሊት ጸለየ፥ እን​ዲ​ህም አለ፥ “አም​ላኬ አም​ላኬ ሆይ፥ ልዑል አም​ላክ፥ አንተ ብቻ ለእኔ አም​ላክ ነህ፤ አንተ ሁሉን ፈጠ​ርህ፤ የእ​ጅህ ፍጥ​ረት ሁሉ ጸንቶ ይኖ​ራል፤ እኔ አን​ተ​ንና መን​ግ​ሥ​ት​ህን ወደ​ድሁ፤ ከክ​ፉ​ዎች በሰው ልቡና ከሚ​ሠ​ለ​ጥኑ ከመ​ና​ፍ​ስት እጅ አድ​ነኝ፤ አም​ላኬ ሆይ፥ አን​ተን ከመ​ከ​ተል አያ​ስ​ቱኝ፤ እኔ​ንም ዘሬ​ንም ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለ​ዓ​ለም ድረስ ለዘ​ለ​ዓ​ለም እን​ዳ​ን​ስት አድ​ር​ገን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች