Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ብቻ​ው​ንም ተቀ​ምጦ ይቈ​ጥር ነበር፥ ቃልም ወደ ልቡ መጣ፤ “የከ​ዋ​ክ​ብት ምል​ክት ሁሉ፥ የፀ​ሐ​ይና የጨ​ረ​ቃም ምል​ክት ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ ነው። ጥዋ​ትም ማታም ያዘ​ንብ ዘንድ ቢወድ፥ እን​ዳ​ያ​ዘ​ን​ብም ቢወድ እኔ ለምን እመ​ራ​መ​ራ​ለሁ? ሁሉም በእጁ ነው” አለ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች