ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 11:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ታራም የከላውዴዎን ዕጣ ከምትሆን ከዑር ወጣ። እርሱና ልጆቹ ወደ ሊባኖስ ምድርና ወደ ከነዓን ምድር፥ ወደ ካራንም ምድር ይመጡ ዘንድ ወጣ። ምዕራፉን ተመልከት |