Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 የሰ​ዶም ንጉሥ ግን ሸሸ፤ በጨው ባሕር በኩል በሲ​ዲም ሸለቆ ብዙ ሰዎች በጦር ቈስ​ለው ወደቁ፤ ሰዶ​ም​ንና አዳ​ማን ሴቦ​ኢ​ም​ንም ማረኩ፤ የአ​ብ​ራ​ምን የወ​ን​ድ​ሙን ልጅ ሎጥ​ንም ማረኩ፤ ገን​ዘ​ቡ​ንም ሁሉ ዘረፉ፤ እስከ ዳንም ድረስ ሄደ። ከጦር ያመ​ለጠ አንድ ሰውም መጥቶ የወ​ን​ድሙ ልጅ ሎጥ እንደ ተማ​ረከ ለአ​ብ​ራም ነገ​ረው። አሽ​ከ​ሮ​ቹ​ንም አስ​ታ​ጠቀ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:34
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች