Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 በሰ​ባ​ተ​ኛው ሱባዔ በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ዓመት በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ወር መባቻ እን​ዲህ ሆነ። በዚያ ተራራ መሠ​ዊ​ያን ሠራ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ስም ጠራ፥ “አንተ አም​ላኬ ሆይ፥ የዘ​ለ​ዓ​ለም አም​ላክ አንተ ነህ” አለ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ርሱ ጋር ይኖር ዘንድ በሕ​ይ​ወ​ቱም ዘመን ሁሉ እን​ዳ​ይ​ለ​የው በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕ​ትን አቀ​ረበ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች