Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 እኔም አፉ​ንና ጆሮ​ውን፥ ከን​ፈ​ሩ​ንም ከፈ​ትሁ፤ በት​ው​ልድ ቋን​ቋው በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ ቋን​ቋም ከእ​ርሱ ጋር እና​ገር ጀመ​ርሁ፤ የአ​ባ​ቶ​ቹ​ንም መጽ​ሐፍ ወሰደ፤ እነ​ዚ​ያም በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ ቋንቋ የተ​ጻፉ ነበሩ። ደግ​ሞም ጻፋ​ቸው፤ ከዚ​ያም ቀን ጀምሮ ይማ​ራ​ቸው ጀመር። የጸ​ነ​ነ​ው​ንም ሁሉ እኔ እነ​ግ​ረው ነበር፤ ዝና​ብም በሚ​ዘ​ን​ብ​ባ​ቸው በስ​ድ​ስቱ ወሮች ተማ​ራ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 11:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች