Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ከል​ጆቹ ሁሉ ይልቅ ፈጽሞ እር​ሱን ይወ​ደው ነበ​ርና የጻ​ፋ​ቸ​ውን መጻ​ሕ​ፍት ሁሉ ለታ​ላቁ ልጁ ለሴም ሰጠው። ኖኅም እንደ አባ​ቶቹ ሞተ፤ አራ​ራት በሚ​ባ​ልም ሀገር በሉ​ባር ተቀ​በረ፤ ኖኅም በሕ​ይ​ወቱ ዘጠኝ መቶ አምሳ ዓመት ጨረሰ። ይህም ዐሥራ ዘጠኝ ኢዮ​ቤ​ልዩ ሁለት ሱባ​ዔና አም​ስት ዓመት ነው። ፍጹም በሆ​ነ​ባት ሥራው በም​ድር የኖ​ረው ሕይ​ወቱ ከሄ​ኖክ በቀር ከሰው ልጆች ይልቅ የከ​በረ ነበር። የሄ​ኖክ ሥራ በፍ​ርድ ቀን የት​ው​ል​ዱን ሁሉ ሥራ ይነ​ግር ዘንድ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ትው​ልድ ምስ​ክር ሊሆን ተፈ​ጥ​ሮ​አ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች