Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 አም​ላ​ካ​ች​ንም ሁሉን አስ​ረን እና​ግዝ ዘንድ አዘ​ዘን። የአ​ጋ​ን​ን​ትም አለቃ መስ​ቴማ መጥቶ፥ “አቤቱ ፈጣ​ሪዬ፥ ከእ​ነ​ርሱ በፊቴ ጥቂት አስ​ቀ​ር​ልኝ፤ ቃሌ​ንም ይስሙ፤ እኔ የማ​ዝ​ዛ​ቸ​ው​ንም ሁሉ ያድ​ርጉ፤ ከእ​ነ​ርሱ ካል​ቀ​ሩ​ልኝ በሰው ልጆች ላይ የፈ​ቃ​ዴን ሥል​ጣን ማድ​ረግ አል​ች​ል​ምና። የሰው ልጆች ክፋ​ታ​ቸው ብዙ ስለ ሆነ ከፍ​ርዴ አስ​ቀ​ድሞ እነ​ርሱ ለማ​ጥ​ፋ​ትና ለማ​ሳት ናቸ​ውና።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች