ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 10:48 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)48 ወንድሙ አራንም በሦስተኛው ሱባዔ በሦስተኛው ዓመት ሚስት አገባ። በዚህም ሱባዔ በሰባተኛው ዓመት ልጅ ወለደችለት፤ ስሙንም ሎጥ አለው። ወንድሙ ናኮርም ሚስትን አገባ። ምዕራፉን ተመልከት |