ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 10:47 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 በአርባው ኢዮቤልዩ በሁለተኛው ሱባዔ በሰባተኛው ዓመት አብራም ሚስት አገባ፤ ስምዋም ሶራ ይባላል፤ ይህችውም የአባቱ ልጅ ናት፤ ሚስትም ሆነችው። ምዕራፉን ተመልከት |