Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:42 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 በስ​ድ​ስ​ተ​ኛው ሱባዔ በሰ​ባ​ተ​ኛው ዓመት አብ​ራም አባቱ ታራን፥ “አባ አባቴ፥” ብሎ ጠራው። እር​ሱም፥ “ልጄ ሆይ፥ እነ​ሆኝ፥” አለው። እር​ሱም፥ “ምንም እስ​ት​ን​ፋስ የላ​ቸ​ው​ምና አንተ ከም​ታ​መ​ል​ካ​ቸ​ውና በፊ​ታ​ቸው ከም​ት​ሰ​ግ​ድ​ላ​ቸው ከእ​ነ​ዚህ ከጣ​ዖ​ታቱ ለእኛ ምን ረድ​ኤ​ትና ደስታ አለን? ድዳ​ዎች ናቸ​ውና፥ ልቡ​ና​ንም የሚ​ያ​ስቱ ናቸ​ውና አታ​ም​ል​ኩ​አ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:42
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች