Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:40 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

40 በም​ድ​ርም ላይ የበሬ ዕቃ ሠሩ፤ በላ​ዩም ዘርን ያኖር ዘንድ በድ​ግሩ አን​ጻር እር​ፍን ሠራ፤ ዘሩም በእ​ርፉ ጫፍ ወርዶ በም​ድር ይሸ​ፈን ነበር። ከዚ​ህም በኋላ ከአ​ሞ​ራ​ዎቹ ፊት የተ​ነሣ አል​ፈ​ሩም ነበር፤ በእ​ር​ፉም ድግር ሁሉ ላይ እን​ዲህ አደ​ረጉ፤ በም​ድ​ርም ላይ የእ​ር​ፉን ድግር አኖሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:40
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች