Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 አን​ተም እኔን ባር​ከኝ። የብዙ ብዙ እን​ሆን ዘንድ፥ ምድ​ር​ንም እን​ሞ​ላት ዘንድ፥ ልጆ​ችን ባር​ካ​ቸው። አን​ተም በሕ​ይ​ወት ያሉ የእ​ነ​ዚህ ረቂ​ቃን አጋ​ን​ንት አባ​ቶ​ቻ​ቸው ትጉ​ሃን ያደ​ረ​ጉ​ትን ታው​ቃ​ለህ። ይዘህ በፍ​ርድ ቦታ አግ​ዛ​ቸው፤ እነ​ርሱ ክፉ​ዎች ናቸ​ውና፥ ለማ​ጥ​ፋ​ትም ተፈ​ጥ​ረ​ዋ​ልና አም​ላኬ ሆይ፥ የእ​ኔን የባ​ሪ​ያ​ህን ልጆች አያ​ጥፉ፤ በሕ​ይ​ወት በሚ​ኖሩ ሰዎች ነፍ​ስም አይ​ሠ​ል​ጥኑ፥ አንተ ብቻ ፍር​ዳ​ቸ​ውን ታው​ቃ​ለ​ህና ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለ​ዓ​ለም ድረስ በጻ​ድ​ቃን ልጆች ላይ አይ​ሠ​ል​ጥኑ።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች