Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ከወ​ፎ​ቹም ፊት የተ​ነሣ ዓመ​ቶች ድርቅ ይሆኑ ጀመር፤ የእ​ን​ጨ​ቱ​ንም ፍሬ ሁሉ ከዛ​ፎቹ ላይ እየ​ለ​ቀሙ ይበሉ ነበር፥ በዘ​መ​ና​ቸው ከም​ድር ፍሬ ሁሉ ጥቂት ማዳን ቢች​ሉም በታ​ላቅ ኀይል ነበር። በሠ​ላሳ ዘጠ​ነ​ኛ​ውም ኢዮ​ቤ​ልዩ በሁ​ለ​ተ​ኛው ሱባዔ በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ዓመት ታራ ሚስት አገባ፤ ስም​ዋም ኤድና ይባ​ላል፤ ይህ​ች​ውም የአ​ባቱ የእ​ኅት ልጅ የም​ት​ሆን የአ​ብ​ራም ልጅ ናት። በዚ​ህም ሱባዔ በሰ​ባ​ተ​ኛው ዓመት ወንድ ልጅን ወለ​ደ​ች​ለት። የልጁ ልጅ ሳይ​ፀ​ነስ ሙቶ​አ​ልና ስሙን በእ​ናቱ አባት ስም አብ​ራም አለው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:30
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች