Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ኖኅም ወደ ፈጣ​ሪው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ሲል ጸለየ፥ “ምሕ​ረ​ት​ህን አድ​ር​ገህ ያዳ​ን​ኸኝ፥ ልጆ​ች​ንም ከጥ​ፋት ውኃ ያዳ​ን​ኻ​ቸው፥ የጥ​ፋ​ትን ልጅ እን​ዳ​ጠ​ፋ​ኸው እን​ድ​ጠፋ ያላ​ደ​ረ​ግ​ኸኝ፥ በእኔ ላይ ያለ ይቅ​ር​ታህ ብዙ ነውና፥ ቸር​ነ​ት​ህም በሰ​ው​ነቴ በዝ​ታ​ለ​ችና፥ በሥጋ ውስጥ ሁሉ ያሉ የነ​ፍ​ሳት ፈጣሪ ሆይ፥ ይቅ​ር​ታህ በል​ጆች ላይ ከፍ ከፍ ይበል፤ ክፉ​ዎች አጋ​ን​ን​ትም ከዚህ ዓለም እን​ዳ​ያ​ጠ​ፉ​አ​ቸው በላ​ያ​ቸው አይ​ሠ​ል​ጥኑ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች