Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 አለ​ቃው መስ​ቴ​ማም ምድ​ርን ለማ​ጥ​ፋት፥ በም​ድር ላይ የተ​ዘ​ራ​ውን ዘር ይበሉ ዘንድ ወፎ​ች​ንና ቁራ​ዎ​ችን ሰደደ። ቁራ​ዎ​ችም ሳያ​ርሱ የሰው ልጆች አዝ​መ​ራን ይቀሙ ዘንድ ከም​ድር ላይ ዘሩን ይለ​ቅሙ ጀመር። ስለ​ዚ​ህም አሞ​ራ​ዎ​ችና ወፎች ያስ​ቸ​ግ​ሩ​አ​ቸው ነበ​ርና፥ ዘራ​ቸ​ው​ንም ይበ​ሉ​ባ​ቸው ነበ​ርና ስሙን ታራ አለው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:29
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች