ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 10:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 በሠላሳ ሰባተኛው ኢዮቤልዩ በስድስተኛው ሱባዔ በመጀመሪያው ዓመት ሚስትን አገባ፤ ስምዋም ኢዮስካ ይባላል። ይህችም የከለዳውያን ወገን የኔስቴግ ልጅ ናት። በዚህ ሱባዔ በሰባተኛው ዓመት ታራ የሚባል ወንድ ልጅን ወለደችለት። ምዕራፉን ተመልከት |