Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 በዚህ ኢዮ​ቤ​ልዩ በሰ​ባ​ተ​ኛው ሱባዔ የኖኅ ልጆች ሰውን ለመ​ማ​ረ​ክና ለመ​ግ​ደል፥ እያ​ን​ዳ​ን​ዱም ወን​ድ​ሙን ለመ​ግ​ደል፥ የሰ​ው​ንም ደም በም​ድር ላይ ለማ​ፍ​ሰስ፥ ደም​ንም ለመ​ብ​ላት፥ የጸኑ ከተ​ማ​ዎ​ች​ንና አን​ባ​ዎ​ችን፥ ግን​ቦ​ች​ንም ለመ​ሥ​ራት ሕዝብ በሕ​ዝብ ላይ ለመ​ነ​ሣት፥ በመ​ን​ግ​ሥ​ትም ላይ አስ​ቀ​ድሞ ለመ​ሾም፥ ሕዝቡ በሕ​ዝቡ ፊት፥ አሕ​ዛ​ቡም በአ​ሕ​ዛቡ ፊት ወደ ሰልፍ ለመ​ሄድ፥ ከተ​ማም ከከ​ተማ ጋር ለመ​ጣ​ላት፥ ሁሉም ክፉ ሥራ ለመ​ሥ​ራት፥ የጦር መሣ​ሪ​ያ​ንም ለመ​ግ​ዛት፥ ለል​ጆ​ቻ​ቸ​ውም ሰል​ፍን ለማ​ስ​ተ​ማር መዋ​ጋት ጀመሩ። አንዱ አገር ሌላ​ውን አገር ይማ​ርክ፥ ሴት ባሪ​ያ​ንና ወንድ ባሪ​ያ​ንም ይገዙ ጀመር።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች