ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 10:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 የኖኅም ልጆች ወደ አባታቸው ወደ ኖኅ መጡ። የልጅ ልጆቹንም የሚያስቱና የሚያደነቁሩ፥ የሚገድሉም የአጋንንትን ነገር ነገሩት። ምዕራፉን ተመልከት |