Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ለሴ​ምና ለል​ጆቹ በዕ​ጣ​ቸው ወጥ​ቶ​አ​ልና በሴም ሀገር አት​ኑር፤ አን​ተም የተ​ረ​ገ​ምህ ነህ። በአ​ባ​ታ​ችን በኖ​ኅና በቅ​ዱሱ ፈራጅ ፊት ለመ​ር​ገም በመ​ሐላ ከተ​ዘ​ጋ​ጀን ከኖኅ ልጆች ሁሉ ተለ​ይ​ተህ አንተ የተ​ረ​ገ​ምህ ትሆ​ና​ለህ” አሉት። እርሱ ግን አል​ሰ​ማ​ቸ​ውም፤ ከኤ​ማት ጀምሮ እስከ ግብፅ መግ​ቢያ ድረስ በሊ​ባ​ኖስ ሀገር ኖረ፤ ልጆ​ቹም እስ​ከ​ዚህ ቀን ድረስ በዚያ ኖሩ። ስለ​ዚህ ያች ሀገር የከ​ነ​ዓን ሀገር ተባ​ለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች