Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 አባቱ ካምና ወን​ድ​ሞቹ ኩሳ፥ ሚጽ​ራ​ይ​ምም፥ “የአ​ንተ ዕጣ ባል​ሆ​ነች ሀገር ኖረ​ሃ​ልና፥ በዕ​ጣም አል​ወ​ጣ​ች​ል​ን​ምና እን​ዲህ አታ​ድ​ርግ አሉት። እን​ደ​ዚህ ብታ​ደ​ርግ አን​ተና ልጆ​ችህ በዚህ ምድር ትጠ​ፋ​ላ​ችሁ፤ በክ​ር​ክ​ርም ኖራ​ች​ኋ​ልና በክ​ር​ክር የተ​ረ​ገ​ማ​ችሁ ትሆ​ና​ላ​ችሁ፤ ልጆ​ች​ህም በጠብ ይጠ​ፋሉ፤ አን​ተም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ትጠ​ፋ​ለህ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች