Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በሠ​ላሳ ሦስ​ተ​ኛው ኢዮ​ቤ​ልዩ ከሁ​ለ​ተ​ኛው ሱባዔ በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ዓመት ፋሌክ ስምዋ ሎምና የሚ​ባል ሚስ​ትን አገባ፤ ይህ​ች​ውም የሴ​ና​ዖር ልጅ ናት። በዚ​ሁም ሱባዔ በአ​ራ​ተ​ኛው ዓመት ወንድ ልጅን ወለ​ደ​ች​ለት። ከአ​ራ​ራት ምድር ወደ ምሥ​ራቅ ወደ ሰና​ዖር ሀገር ስለ ተሰ​ደዱ በሰ​ና​ዖር ሀገር ከተ​ማ​ንና አም​ባን ይሠሩ ዘንድ የሰው ልጆች በጽኑ ምክር እነሆ፥ ክፉ​ዎ​ችን ሆኑ ብሎ​አ​ልና ስሙን ራግው አለው። ወደ ሰማይ እን​ወ​ጣ​በ​ታ​ለን ሲሉ በዘ​መኑ ከተ​ማ​ንና ግን​ብን ሠር​ተ​ዋ​ልና፤ መሥ​ራ​ትም ጀም​ረ​ዋ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 10:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች