ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 1:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 “ሕጌን ሁሉ፥ ትእዛዜንም ሁሉ፥ ፍርዴንም ሁሉ፥ ሥርዐቴንም ሁሉ ይዘነጋሉ። የወሩን መባቻና ሰንበትን፥ በዓሉንና ኢዮቤልዩን፥ ሥርዐቱንም፥ ይዘነጋሉ። ምዕራፉን ተመልከት |