ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ኩፋሌ 1:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሕግን የሚሹ ሰዎችንም ይገድሉአቸዋል፤ ከሀገርም አስወጥተው ይሰድዱአቸዋል፤ ሁሉንም ያቦዝናሉ፤ በዐይኖችም ፊት ክፉ ሥራ መሥራትን ይጀምራሉ። ምዕራፉን ተመልከት |