Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 1:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በዓ​ላ​ትን፥ መስ​ገጃ ዛፍ​ንና ጣዖ​ትን ሠር​ተው ለመ​ሳት እየ​ራ​ሳ​ቸው ይሰ​ግ​ዳሉ። ልጆ​ቻ​ቸ​ው​ንም ለአ​ጋ​ን​ንት፥ በል​ቡ​ና​ቸው ስተው ለሠ​ሩ​ትም ጣዖት ሁሉ ይሠ​ዋሉ፤ አዳ​ኝ​ባ​ቸ​ውም ዘንድ ወደ እነ​ርሱ ምስ​ክ​ሮ​ችን እል​ካ​ለሁ። ነገር ግን አይ​ሰ​ሙም፤ ምስ​ክ​ሮ​ች​ንም ይገ​ድ​ላሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ኩፋሌ 1:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች