ኢያሱ 22:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ይልቁንም ከልባችን ፍርሀት የተነሣ፦ ነገ ልጆቻችሁ ልጆቻችንን፦ ከእስራኤል ልጆች አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ምን አላችሁ? እንዳይሉአቸው ስለፈራን ይህን የሠራነው ካልሆነ፥ እናንተ የሮቤልና የጋድ ልጆች፥ የምናሴም ነገድ እኩሌታ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 “እኛማ ይህን ያደረግነው፣ ወደ ፊት ዘሮቻችሁ ለዘሮቻችን እንዲህ እንዳይሏቸው ፈርተን ነው፤ ‘ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋራ ምን ግንኙነት አላችሁ? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ይልቁንም ይህን ያደረግነው ከልባችን ፍርሃት የተነሣ ሲሆን እንዲህም አልን፦ በሚመጣው ዘመን ልጆቻችሁ ልጆቻችንን፦ ‘ከእስራኤል አምላክ ከጌታ ጋር ምን ነገር አላችሁ? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 እኛ የሠራነው ለዚህ አይደለም፤ እኛ እርሱን የሠራነው በሚመጡት ዘመናት የእናንተ ዘሮች የእኛን ልጆች ‘እናንተ ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ምን ግንኙነት አላችሁ? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ይልቁንም ከልባችን ፍርሃት የተነሣ፦ በሚመጣው ዘመን ልጆቻችሁ ልጆቻችንን፦ ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ምን አላችሁ? ምዕራፉን ተመልከት |