ኢያሱ 15:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 በቆላው፥ አስጣል፥ ሳራዓ፥ አሳ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 በምዕራቡ በኰረብታዎች ግርጌ ያሉት ደግሞ እነዚህ ናቸው፤ ኤሽታኦል፤ ጾርዓ፣ አሽና ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 በቈላው ኤሽታኦል፥ ጾርዓ፥ አሽና፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 በቆላማው ቦታ ያሉትም ከተሞች ኤሽታኦል፥ ጾርዓ፥ አሽና፥ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33-34 በቈላው ኤሽታኦል፥ ጾርዓ፥ አሽና፥ ዛኖዋ፥ ምዕራፉን ተመልከት |