ዮሐንስ 5:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ጌታችን ኢየሱስም፥ “ተነሥና አልጋህን ተሸክመህ ሂድ” አለው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ኢየሱስም፣ “ተነሥ! መተኛህን ተሸክመህ ሂድ” አለው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ኢየሱስ “ተነሣና አልጋህን ተሸክመህ ሂድ፤” አለው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ኢየሱስም “ተነሥ! አልጋህን ተሸከምና ሂድ!” አለው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ኢየሱስ፦ ተነሣና አልጋህን ተሸክመህ ሂድ አለው። ምዕራፉን ተመልከት |