ዮሐንስ 5:41 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 እኔ ከሰው ክብርን ልቀበል አልሻም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም41 “እኔ ከሰው ክብር አልቀበልም፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 የሰው ክብር አያስፈልገኝም፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 “እኔ ክብርን ከሰው አልፈልግም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41-42 ዳሩ ግን የእግዚአብሔር ፍቅር በራሳችሁ እንደ ሌላችሁ አውቃችኋለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |