ዮሐንስ 4:41 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 ስለ ቃሉም እጅግ ብዙዎች አመኑበት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ከቃሉም የተነሣ ሌሎች ብዙዎች አመኑ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 በቃሉ ምክንያት ከፊተኞች ይልቅ ብዙ ሰዎች አመኑ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 በቃሉም ምክንያት ሌሎች ብዙ ሰዎችም በእርሱ አመኑ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41 ስለ ቃሉ ከፊተኞች ይልቅ ብዙ ሰዎች አመኑ፤ ምዕራፉን ተመልከት |