ዮሐንስ 4:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በሰማርያ በኩልም ሲያልፍ ሳለ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 በሰማርያም በኩል ማለፍ ነበረበት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 በሰማርያም ማለፍ ግድ ሆነበት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ወደዚያም ሲሄድ በሰማርያ በኩል ማለፍ ነበረበት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 በሰማርያም ሊያልፍ ግድ ሆነበት። ምዕራፉን ተመልከት |