ዮሐንስ 4:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 የይሁዳንም ምድር ትቶ ዳግመኛ ወደ ገሊላ ሄደ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ጌታም ይህን እንዳወቀ ይሁዳን ለቅቆ ወደ ገሊላ ተመልሶ ሄደ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የይሁዳን ምድር ትቶ ወደ ገሊላ እንደገና ሄደ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ስለ እርሱ የተባለውን ፈሪሳውያን እንደ ሰሙ ባወቀ ጊዜ ኢየሱስ የይሁዳን ምድር ትቶ ወደ ገሊላ ተመልሶ ሄደ። ምዕራፉን ተመልከት |