ዮሐንስ 4:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ጌታችን ኢየሱስም፥ “ሂደሽ ባልሽን ጥሪና ወደዚህ ነይ” አላት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እርሱም፣ “ሂጂና ባልሽን ጠርተሽ ወደዚህ ተመለሽ” አላት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ኢየሱስም “ሂጂና ባልሽን ጠርተሽ ወደዚህ ነዪ፤” አላት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ኢየሱስም “ሂጂና ባልሽን ጠርተሽ ተመለሺ” አላት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ኢየሱስም፦ ሂጂና ባልሽን ጠርተሽ ወደዚህ ነዪ አላት። ምዕራፉን ተመልከት |